መፋቂያ... ተወደጅ ሱና!
✔ መፋቂያ መጠቀም በየትኛውም ወቅት ሱና (የተወደደ) ነው፡፡
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم : "السواك مطهرة للفم، مرضاة للرب" علقه البخاري في صحيحه، وإسناده صحيح (الإرواء 1/105).
📈 ነብዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል:- “መፋቂያ አፍን የሚያፀዳና አላህንም የሚያስወድድ ነው፡፡” ቡኻሪ ሙዓለቅ አድርገው ዘግበውታል። “ሰነዱ ሰሂህ ነው።” አልባኒ አልـኢርዋእ 1/105
عن أبي هريرة رضي الله عنه أن النبي صلى الله عليه وسلم قال : " لولا أن أشق على أمتي لأمرتهم بالسواك عند كل صلاة" رواه البخاري ومسلم. وفي رواية للبخاري: "عند كل وضوء".
📈 እንዲህም ብለዋል:- “ለህዝቦቼ ማስቸገር ባይሆንብኝ ለእያንዳንዱ ሰላት መፋቂያ እንዲጠቀሙ አዛቸው ነበር፡፡” ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል። ሌላኛው የቡኻሪ ዘገባ «በየውዱእ ወቅቱ» ይላል።
✔ አል ኢማም አነወዎይ መፋቂያ ሱና ለመሆኑ የኢስላም ሊቃውንትን የአንድነት አቋም በማሰባሰብ "ኢጅማዕ" እንዳለበት ገልጸዋል።
ጥርስን መፋቅ ይበልጥ የሚወደድባቸው ወቅቶች፤
✔ በየትኛውም ወቅት መፋቂያን መጠቀም የተወደደ ሱና ነው፡፡
✔ፆመኛም ጠዋትም ይሁን ከቀትር በኋላ ጥርሱን ቢፍቅ ችግር የለውም፡፡ ምክንያቱም ነብዩ (ﷺ) ጥርስ መፋቅን ሲያስተምሩ አንዱን ወቅት ከሌላው አልለዩም፡፡
✅ ይሁንና መፋቂያን መጠቀም በተለይ በነዚህ ወቅቶች ይበልጥ የተወደደ ነው፡፡
☞ ውዱእ በሚደረግበት ጊዜ፣
☞ የአፍ ጠረን ሲለወጥ፣
☞ ቁርአን ለመቅራትና ዚክር ለማድረግ ሲፈልግ፣
☞ ሰላት ለመስገድ፣
☞ መስጂድ ሲገባ፣
☞ ወደቤት ሲገባ፤ለዚህም መረጃው፤
ثبت من حديث عائشة رضي الله عنها أنها سئلت : بأي شيء يبدأ رسول الله صلى الله عليه وسلم إذا دخل بيته ، قالت : "كان إذا دخل بيته بدأ بالسواك" رواه مسلم
✓ ሚቅዳም ኢብኑ ሹረይህ እንዳስተላለፈው አባቱ ነብዩ (ﷺ) ቤት ሲገቡ በምን እንደሚጀምሩ ዓኢሻን ጠይቋቸው ሲመልሱ፤ “ጥርሳቸውን በመፋቅ፡፡” ብለዋል:: (ሙስሊም ዘግበውታል)
☞ ለረዥም ሰዓት በዝምታ ሲቆይና ጥርስ ሲበልዝም ይበልጥ ይወደዳል፤
☞ ለሊት ከእንቅልፍ ሲነቁ፤
عن حذيفة بن اليمان رضي الله عنه قال: كان النبي صلى الله عليه وسلم إذا قام من الليل يشوص فاه بالسواك" رواه البخاري ومسلم ومعنى: يشوص فاه، أي يغسله ويدلكه.
አላህ በትምህርቱ የምንጠቀምና እየተረሳ ያለውን የጠበቀ የነብዩ (ﷺ)ሱናህ የምንተገብር ያድርገን።
አሚን!!
🔈 ውድ አንባቢ! አንባቢ ብቻ ሳይሆን ተሳታፊም ይሆኑ ዘንድ መፋቂያ (ሲዋክ) መጠቀም ከሚወደድባቸው ወቅቶች መካከል ቢያንስ አንዱን ይጥቀሱ::
✔ መፋቂያ መጠቀም በየትኛውም ወቅት ሱና (የተወደደ) ነው፡፡
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم : "السواك مطهرة للفم، مرضاة للرب" علقه البخاري في صحيحه، وإسناده صحيح (الإرواء 1/105).
📈 ነብዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል:- “መፋቂያ አፍን የሚያፀዳና አላህንም የሚያስወድድ ነው፡፡” ቡኻሪ ሙዓለቅ አድርገው ዘግበውታል። “ሰነዱ ሰሂህ ነው።” አልባኒ አልـኢርዋእ 1/105
عن أبي هريرة رضي الله عنه أن النبي صلى الله عليه وسلم قال : " لولا أن أشق على أمتي لأمرتهم بالسواك عند كل صلاة" رواه البخاري ومسلم. وفي رواية للبخاري: "عند كل وضوء".
📈 እንዲህም ብለዋል:- “ለህዝቦቼ ማስቸገር ባይሆንብኝ ለእያንዳንዱ ሰላት መፋቂያ እንዲጠቀሙ አዛቸው ነበር፡፡” ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል። ሌላኛው የቡኻሪ ዘገባ «በየውዱእ ወቅቱ» ይላል።
✔ አል ኢማም አነወዎይ መፋቂያ ሱና ለመሆኑ የኢስላም ሊቃውንትን የአንድነት አቋም በማሰባሰብ "ኢጅማዕ" እንዳለበት ገልጸዋል።
ጥርስን መፋቅ ይበልጥ የሚወደድባቸው ወቅቶች፤
✔ በየትኛውም ወቅት መፋቂያን መጠቀም የተወደደ ሱና ነው፡፡
✔ፆመኛም ጠዋትም ይሁን ከቀትር በኋላ ጥርሱን ቢፍቅ ችግር የለውም፡፡ ምክንያቱም ነብዩ (ﷺ) ጥርስ መፋቅን ሲያስተምሩ አንዱን ወቅት ከሌላው አልለዩም፡፡
✅ ይሁንና መፋቂያን መጠቀም በተለይ በነዚህ ወቅቶች ይበልጥ የተወደደ ነው፡፡
☞ ውዱእ በሚደረግበት ጊዜ፣
☞ የአፍ ጠረን ሲለወጥ፣
☞ ቁርአን ለመቅራትና ዚክር ለማድረግ ሲፈልግ፣
☞ ሰላት ለመስገድ፣
☞ መስጂድ ሲገባ፣
☞ ወደቤት ሲገባ፤ለዚህም መረጃው፤
ثبت من حديث عائشة رضي الله عنها أنها سئلت : بأي شيء يبدأ رسول الله صلى الله عليه وسلم إذا دخل بيته ، قالت : "كان إذا دخل بيته بدأ بالسواك" رواه مسلم
✓ ሚቅዳም ኢብኑ ሹረይህ እንዳስተላለፈው አባቱ ነብዩ (ﷺ) ቤት ሲገቡ በምን እንደሚጀምሩ ዓኢሻን ጠይቋቸው ሲመልሱ፤ “ጥርሳቸውን በመፋቅ፡፡” ብለዋል:: (ሙስሊም ዘግበውታል)
☞ ለረዥም ሰዓት በዝምታ ሲቆይና ጥርስ ሲበልዝም ይበልጥ ይወደዳል፤
☞ ለሊት ከእንቅልፍ ሲነቁ፤
عن حذيفة بن اليمان رضي الله عنه قال: كان النبي صلى الله عليه وسلم إذا قام من الليل يشوص فاه بالسواك" رواه البخاري ومسلم ومعنى: يشوص فاه، أي يغسله ويدلكه.
✓
“ነብዩ(ﷺ) ሌሊት ሲነሱ አፋቸውን በመፋቂያ ያፀዱ ነበር”(ሙስሊም ዘግበውታል)
☞ ወደ አምልኮ ሲገባና ወደ አላህ ሲቃረብ በፀዳና ባማረ ሁኔታ መገኘት ይጠበቅበታል፡፡ አላህ በትምህርቱ የምንጠቀምና እየተረሳ ያለውን የጠበቀ የነብዩ (ﷺ)ሱናህ የምንተገብር ያድርገን።
አሚን!!
🔈 ውድ አንባቢ! አንባቢ ብቻ ሳይሆን ተሳታፊም ይሆኑ ዘንድ መፋቂያ (ሲዋክ) መጠቀም ከሚወደድባቸው ወቅቶች መካከል ቢያንስ አንዱን ይጥቀሱ::
No comments:
Post a Comment