የፊቅህ ትምህርቶች።
ዓላማችን የፊቅህ ትምህርትን ለሙስሊሙ ህብረተሰብ ማቅረብ ነው::
Sunday, May 25, 2014
ከአርበዒን አን-ነወውያህ ሓዲሶች የምንወስዳቸው ትምህርቶች ሓዲስ 1ኛ
1
ኛ ሓዲስ
ስራ በንያ ነው የሚለካው።
ከአንደኛው ሓዲስ የምንወስዳቸው ትምህርቶች
1.
ሁሉም ስራ ንያ እንዳለው።
2.
ሁሉም ሰው በንያው መሰረት ስራው እንደሚመዘንለት።
3.
የሚያስተምር ሰው ምሳሌን እያጠቀሰ ቢያስተምር ጥሩ እንደሆነ።
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment