Sunday, May 25, 2014

ከአርበዒን አን-ነወውያህ ሓዲሶች የምንወስዳቸው ትምህርቶች ሓዲስ 1ኛ

1ኛ  ሓዲስ

ስራ በንያ ነው የሚለካው።

ከአንደኛው ሓዲስ የምንወስዳቸው ትምህርቶች
1.      ሁሉም ስራ ንያ እንዳለው።
2.     ሁሉም ሰው በንያው መሰረት ስራው እንደሚመዘንለት።

3.     የሚያስተምር ሰው ምሳሌን እያጠቀሰ ቢያስተምር ጥሩ እንደሆነ።

No comments:

Post a Comment