Tuesday, July 8, 2014

የረመዷን ወር ተከታታይ ትምህርት



የረመዷን ወር ተከታታይ ትምህርት 

አቡ ሁረይራ (ረድየላሁ ዓንሁ) በዘገቡት ሐዲስ ረሱል (ሰለላሁ ዓለይህ ወሰለም)<<የረመዷን ወር ሲገባ የሰማይ በሮች ይከፈታሉ የጀሀነም በሮች ይዘጋሉ ሸይጧኖችም ይታሰራሉ>> ብለዋል
ቡኻሪ ሙስሊም ዘግበውታል 

No comments:

Post a Comment