Saturday, January 10, 2015

الحديث الخامس


الحديث الخامس
حرمة الإبتداع في الدين
عَنْ أُمِّ الْمُؤْمِنِينَ أُمِّ عَبْدِ اللَّهِ عَائِشَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهَا، قَالَتْ: قَالَ: رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم "مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ مِنْهُ فَهُوَ رَدٌّ". رَوَاهُ الْبُخَارِيُّ [رقم:2697]، وَمُسْلِمٌ [رقم:1718].
وَفِي رِوَايَةٍ لِمُسْلِمٍ:"مَنْ عَمِلَ عَمَلًا لَيْسَ عَلَيْهِ أَمْرُنَا فَهُوَ رَدٌّ" .

5ኛ  ሓዲስ
የሓዲሱ ትርጉም
በዲን አዲስ ነገር ማምጣት የተከለከለ እንደሆነ።
የሙእሚኖች እናት የሆነችው ዓኢሻ እንዲህ አለች። የአላህ መልእክተኛ  صلى الله عليه وسلم  እንዲህ አሉ። “ በዚህ ዲናችን ከሱ ያልሆነን አዲስ ነገር የፈጠረ ስራው ተቀባይነት የለውም ወደራሱ ተመላሽ ይሆናል።”
ሓዲሱን ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።

ከአምስተኛው ሓዲስ የምንወስዳቸው ትምህርቶች
1.      በዲን አዲስ ነገር የተሰራ ሁሉ ተቀባይነት እንደሌለው። ሰውየው ጥሩ ንያ ቢኖረውም።
2.     በዲን የታዘዝነውን ስራ ባልታዘዝነው መልኩ መስራት የተከለከለ እንደሆነ።


No comments:

Post a Comment